ሌብነት የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ እንደሚተረጉመው ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ የሌላ ሠውን ንብረት ያለባለቤቱ ፍቃድ መውሰድ ነው። በተለምዶ ግን ሌብነትን ከማምታታት፣ ማችበርበር እና ሌሎች ድርጊቶች ጋር ያመሳስሉታል። በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩ ሰዎች ሌባ እየተባሉ ይጠራሉ። ተግባሩ እድሜፆታ የትምህርት ደረጃን የማይጠይቅ ነው።

Paul-Charles Chocarne-Moreau, The Cunning Thief, 1931