ለሰው ቢነግሩት ለሰውአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉሙ ለማስተካከል

ምስጢር ከአንድ ሰው ከወጣ በኋላ ምስጢር መሆኑ እንደሚያቆም የሚያስረዳ።
አትናገር ብየ ብነገረው አትንገር ብሎ ነገረው