ሀይማኖት ከግብር ጸሎት ከፍቅር

ሀይማኖት ከግብር ጸሎት ከፍቅርአማርኛ ምሳሌ ነው።

ትርጉም፦ ግብዝነት ሃይማኖት እንዳልሆነና ተግባር ላይ ብቻ ሲውል ሃይማኖት እንደሆነ የሚጠቁም ተረትና ምሳሌ።