ሀይሉ ዲሣሣ

ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ

ሀይሉ ዲሣሣ ታዋቂ ኢትዮጵያዊኦሮምኛ ድምፃዊ፣ የግጥምና ዜማ ደራሲ እና ተዋናይ ነው።

የህይወት ታሪክ ለማስተካከል

ሀይሉ ዲሣሣ በ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. በወለጋ ክፍለ ሀገር ልዩ ስሙ ዳሌ ዳርቦ ጃሮ ቱሉ ሰዓ በሚባለው በቄለም አውራጃ በደምቢ ዶሎ ከተማ ተወለደ።

ሀይሉ ዲሣሣ በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም. በሀገር ፍቅር ቲያትር በመቀጠር የኦሮምኛ ግጥምና ዜማን በመድረስ የተለያዩ ባህላዊና ዘመናዊ ዜማዎችን ተጫውቷል። ከዚህ በተጨማሪም በተለያዩ ድራማዎች ላይ በተዋናይነት ተሳትፏል። በተቀጠረበት በሀገር ፍቅር ቲያትር ቤትም በማገልገል ላይ ይገኛል።

የሥራዎች ዝርዝር ለማስተካከል

ሀይሉ ዲሣሣ ሰባት የተለያዩ የኦሮምኛ ካሴቶችን አሳትሟል።

ማጣቀሻ ለማስተካከል