ደምበጫጎጃም ክፍለ ሃገር የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከአዲስ አበባ 340 ኪሎ ሜትር ያህል ትርቃለች። አረቂ ማር ና ቅቤ በማምረት የታወቀች ከተማ ናት። በአካባቢው በሚገኘው ፍል ውሃም እንዲሁ በአጠቃላይ ጎጃም ትታዎቅ ነበር።

ደምበጫ
የደምበጫ ቤተክርስቲያን ከነፍርስራሽ ግምቡ (1888 ዓ.ም[1])
ደምበጫ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደምበጫ

10°33′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°29′ ምሥራቅ ኬንትሮስ

ደምበጫ በታሪክ ማህደር ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሰፍራ የምናገኛት ቀዳማዊ ዮሐንስይባባ ወደ ጎንደር ግንቦት 1፣ 1675 ዓ.ም በአካባቢው እንዳለፈ በዜና መዋዕሉ ላይ ስለተመዘገበ ነው[2][3]


ማጣቀሻ ለማስተካከል

  1. ^ In Abassinia: alla Terra del Galla, Gustavo Bianchi, Fratelli Treves, 1896
  2. ^ G.W.B. Huntingford, Historical Geography of Ethiopia from the first century AD to 1704 (London: British Academy, 1989), p. 202
  3. ^ የቀዳማዊ ዓፄ ዮሐንስ ዜና መዋዕል