ግንቦት ፰ ቀን፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፵፰ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፵፫ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፲፰ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፲፯ ቀናት ይቀራሉ።


ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

  • ፲፱፻፺ ዓ/ም - ኢትዮጵያዊው የሙዚቃ ምሑር፤ አስተማሪ፤ ደራሲ እና የቅዱስ ያሬድ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት መሥራች ዶክቶር አሸናፊ ከበደ በዛሬው ዕለት በተወለዱ በስልሳ ዓመታቸው አረፉ።

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል

  • (እንግሊዝኛ) STANLEY, HENRY M.; THE STORY OF THE ABYSSINIAN CAMPAIGN OF 1866-7 (1896)


የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ