ኮልፌ ቀራኒዮ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ከአስረአንዱ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 546,219 ነው።

ኮልፌ ቀራኒዮ
ክፍለ ከተማ
ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 546,219

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ ለማስተካከል

ኮልፌ ቀራኒዮ የሚገኘው በአዲስ አበባ ምዕራብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ጉለሌንአዲስ ከተማንንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ልደታን ያዋስናል።