አቤል ማቲያስ ሄርናንዴዝ ፕላቴሮ (Abel Mathías Hernández Platero) (ነሐሴ ፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም. ተወለደ) ኡራጓያዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። ለፓሌርሞ ክለብ የሚጫወት ሲሆን የኡራጓይ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን አባል ነው።

አቤል ሄርናንዴዝ

አቤል ሄርናንዴዝ ለኡራጓይ ሲጫወት፣ 2011 እ.ኤ.አ.
አቤል ሄርናንዴዝ ለኡራጓይ ሲጫወት፣ 2011 እ.ኤ.አ.
አቤል ሄርናንዴዝ ለኡራጓይ ሲጫወት፣ 2011 እ.ኤ.አ.
ሙሉ ስም አቤል ማቲያስ ሄርናንዴዝ ፕላቴሮ
የትውልድ ቀን ነሐሴ ፪ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ፓንዶኡራጓይ
ቁመት 185 ሳ.ሜ.[1]
የጨዋታ ቦታ አጥቂ
የወጣት ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
2000–2001 እ.ኤ.አ. ፔኛሮል
2001–2006 እ.ኤ.አ. ሴንትራል ኤስፓኞል
ፕሮፌሽናል ክለቦች
2006–2008 እ.ኤ.አ. ሴንትራል ኤስፓኞል 30 (9)
2008–2009 እ.ኤ.አ. ፔኛሮል 8 (3)
ከ2009 እ.ኤ.አ. ፓሌርሞ 111 (31)
ብሔራዊ ቡድን
2008–2010 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ (ከ፳ በታች) 11 (9)
2012 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ ኦሎምፒክ 3 (1)
ከ2010 እ.ኤ.አ. ኡራጓይ 14 (7)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ግንቦት ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ግንቦት ፳፪ ቀን ፳፻፮ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።


ማመዛገቢያ ለማስተካከል

  1. ^ "ABEL MATHIAS PLATERO HERNANDEZ" (in ጣልያንኛ). US Liverpool. Archived from the original on የካቲት ፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም.. https://web.archive.org/web/20090208211315/http://www.ilpalermocalcio.it/it/0809/scheda.jsp?id=6680 በ2009-02-12 የተቃኘ.