ባላምባራስ አየለ ወልደማርያም

በ1928 ዓ.ም በምሥራቅ ኢትዮጵያ የመጣውን የጣሊያን ጦር ለመከላከል የዘመቱ አርበኛ ሲሆኑ፤ ዋቢ ሸበሌ ላይ በተደረገው ጦርነት መሪ ሆነው ከእነ ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን ጋር ዘምተዋል።