መስከረም ፲፮

ኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፲፮ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፶ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስማቴዎስ እና ማርቆስ ደግሞ ፫፻፵፱ ዕለታት ይቀራሉ።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት፣ በዚህ የመስቀል ዋዜማ ዕለት ደመራ ይደመራል፣ ጸሎተ ወንጌል ይደረሳል፣ መዝሙርና ሽብሸባ ይቀርባል፡፡ በመጨረሻም ደመራው ይለኮሳል፡፡

ታሪካዊ ማስታወሻዎች ለማስተካከል

  • ፲፱፻፺፭ ዓ/ም - ‘ጁላ’ (MV Joola) የተባለች የሴኔጋል የንግድ መርከብ ከተፈቀደላት የሰው ጭነት በላይ ሦስት እጥፍ ጭና ስትጓዝ ከጋምቢያ ጠረፍ አካባቢ ላይ ሰምጣ ወደ ፩ሺ ፰፻፷፫ መንገደኞች ሕይወታቸውን አጡ።

ልደት ለማስተካከል

ዕለተ ሞት ለማስተካከል

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል




የኢትዮጵያ ወራት
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ