7 አንጠፍ
ሰኸምሬ ሄሩሂርመዓት አንጠፍ በላይኛ ግብጽ በ2ኛው ጨለማ ዘመን (17ኛው ሥርወ መንግሥት) ለአጭር ወራት ምናልባት 1568 ዓክልበ. አካባቢ በሂክሶስ ዘመን የገዛ ፈርዖን እንደ ነበረ ይታመናል።
ሰኸምሬ ሄሩሂርመዓት | |
---|---|
የ7 አንጠፍ ሬሳ ሳጥን | |
የግብጽ ፈርዖን | |
ግዛት | 1568 ዓክልበ. ግ. |
ቀዳሚ | 6 አንጠፍ |
ተከታይ | ሰናኽተንሬ አሕሞስ |
ሥርወ-መንግሥት | 17ኛው ሥርወ መንግሥት |
ስሙ ከአንድ የሬሳ ሳትን ሐውልት ብቻ ይታወቃል።
ቀዳሚው 6 አንጠፍ |
የግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን 1568 ዓክልበ. ግድም |
ተከታይ ሰናኽተንሬ አሕሞስ |