ሰር ፍራንሲስ ድረይክ (Francis Drake 1532-1588 ዓም.) የኢንግላንድ መርከበኛ፣ የግል ቅጥረኛ ዘራፊ፣ ዠብዱኛ፣ ባርያ ነጋዴና ተጓዥ ነበረ።

ድረይክ 1582 ግድም እንደ ተሳለ።

ፈርዲናንድ ማጄላን መርከቦች ከደረይክ በፊት አለሙን ሁሉ ዙረው ነበር። ይሁንና ማጄላን እራሱ በጉዞው ላይ ስላረፈ፣ የድረይክ ዓለም ዙሪያ ጉዞ በአንድ መሪ ሥር የነበረው መጀመርያው ጊዜ ነበረ።