ጆርጅታውን (Georgetown) የጋያና ዋና ከተማ ነው።

የጆርጅታውን ፓርላማ

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 227,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 06°46′ ሰሜን ኬክሮስ እና 58°10′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

እንግሊዞች ቅኝ አገሩን ከሆላንድ1773 ዓ.ም. ያዙትና ከተማውን ጀመሩ። ይሁንና በ1774 ዓ.ም. ፈረንሳዮች ኬንግሊዞች ያዙትና ከተማውን ዋና ከተማ አድርገው ስሙን ላ ኑቨል ቪል ('አዲሱ ከተማ') አሉት። ደግሞ ወደ ሆላንድ በ1776 ዓ.ም. ሲመልስ ግን እነሱ ከተማውን ስታብሩክ አሉት። በ1804 ዓ.ም. ስሙ ጆርጅታውን ሆነና አገሩ ወደ እንግሊዝ ግዛት ተመለሠ።