ያዓሙ ኑብዎሰሬ ግብጽን በ፪ኛው ጨለማ ዘመን (14ኛው ሥርወ መንግሥት) ምናልባት ከ1811 እስከ 1801 ዓክልበ. ግድም ድረስ የገዛ ፈርዖን ነበረ።

ያዓሙ ኑብዎሰሬ
የ14ኛው ሥርወ መንግሥት ግዛት (ጌሤም)
የ14ኛው ሥርወ መንግሥት ግዛት (ጌሤም)
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1811-1801 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ ያክቢም ሰኻኤንሬ
ተከታይ ቃረህ ኻዎሰሬ
ሥርወ-መንግሥት 14ኛው ሥርወ መንግሥት

የግብጽ ታሪክ ሊቅ ኪም ራይሆልትሥነ ቅርስ እንደሚያስረዳው፣ ከያክቢም ሰኻኤንሬ ቀጥሎ ያዓሙ በአባይ ወንዝ አፍ ዙሪያ ለጤቤስ ፈርዖን ተገዥ ሆኖ ነገሠ። ሕዝቡ ከከነዓን የደረሱ ሴማዊ እረኞችና ነጋዴዎች ነበሩ።

አያሌ (ከ25 በላይ) የያዓሙ ጢንዚዞች በዚያ ወቅት በዙሪያው እንደ ገዛ ይገልጻሉ።[1] ሆኖም በአንዳንድ ሊቃውንት አስተሳሰብ ዘንድ ያዓሙ ከ200 ዓመታት በኋላ በ16ኛው ሥርወ መንግሥት ውስጥ ነበር የነገሠ።


ቀዳሚው
(ያክቢም ሰኻኤንሬ)
አባይ ወንዝ አፍ (ጌሤም) ፈርዖን
1811-1801 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ቃረህ ኻዎሰሬ
  1. ^ Kim Ryholt, 1997, The Political Situation in Egypt During the Second Intermediate Period p. 199