የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ


የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፫ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከግንቦት ፳፯ እስከ ሰኔ ፲፪ ቀን ፲፱፻፴ ዓ.ም. በፈረንሳይ ተካሄዷል። ጣሊያን ሀንጋሪን ፬ ለ ፪ በፍጻሜው ጨዋታ በመርታት ለሁለተኛ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።

የ1938 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ  ፈረንሣይ
ቀናት ከግንቦት ፳፯ እስከ ሰኔ ፲፪ ቀን
ቡድኖች ፲፭ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች) ፲ ስታዲየሞች (በ፲ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ  ኢጣልያ (፪ኛው ድል)
ሁለተኛ  ሀንጋሪ
ሦስተኛ  ብራዚል
አራተኛ  ስዊድን
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት ፲፰
የጎሎች ብዛት ፹፬
የተመልካች ቁጥር 483,000
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) ብራዚል ሊዮናይደስ
፯ ጎሎች
ኢጣልያ 1934 እ.ኤ.አ. ብራዚል 1950 እ.ኤ.አ.