የቻይና ቀለብቶና መንገድ እቅድ

የቻይና ቀለብቶና መንገድ እቅድ ወይም በሙሉ «የሐር መንገድ ምጣኔ ሀብት ቀለብቶና የ21ኛው ክፍለ ዘመን ባህራዊ ሓር መንገድ» የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ያመነጨው የእስያአውሮፓአፍሪካ ምጣኔ ሀብቶች በየብስም ሆነ በባሕር ላይ ለማጠናከር ያለው እቅዱ ነው።

በዚህ እቅደ በዋናነት የተፈጸመው ሥራ የቻይና መንግሥት ከፓኪስታን አንዱን ወደብ፣ ጓደር ወደብን በመከራየቱ ነው። ይህም ባለፈው ዘመን ቻይና ሆንግ ኮንግን ለዩናይትድ ኪንግደምማካውን ለፖርቱጋል ወዘተ. ለመቶ ዓመታት ያህል እንደ ማከራየቱ ነው።