ዝግባ (Afrocarpus) ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኝ የዛፍ ወገን ነው።

የዝግባ አይነት

በኢትዮጵያ A. gracilior እና A. falcatus የታወቁት ዝግባ ዝርዮች ናቸው።

የሮማይስጡ ስም ብዙ ጊዜ ደግሞ በ«Afrocarpus» ፈንታ «Podocarpus» ይባላል፤ በትክክል ግን Podocarpus የተዛመደው የፈረንጅ ዝግባ ወገን ነው።

የተክሉ ሳይንሳዊ ጸባይ ለማስተካከል

አስተዳደግ ለማስተካከል

በብዛት የሚገኝበት መልክዓ ምድር ለማስተካከል

የተክሉ ጥቅም ለማስተካከል

የዝግባ ቅጠል ጭማቂ ለተቅማጥ መጠጣቱ ተዘግቧል።[1] በተጨማሪ ማስታወክ ለማከም መጠጣቱ ተዘግቧል።[2]

  1. ^ የፍቼ፣ ኦሮሚያ ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 2006 ዓም ከዓቢዩ እኒየው እና ሌሎች፣ ጎንደርና አዲስ አበባ ኡኒቨርሲቲዎች ሥነ ፍጥረት ኮሌጆች
  2. ^ የዘጌ ልሳነ ምድር ባህላዊ መድሃኒት ጥናት 1999 ዓም ከጥላሁን ተክለሃይማኖት፣ ሚሩጸ ጊዳይ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ