አድዋኢትዮጵያዊው የፊልም ባለሙያ ፕሮፌሰር ኃይሌ ገሪማ የተሰራ ጥናታዊ ፊልም ነው። ፊልሙ በ1999 እ.ኤ.አ. የተሠራ ሲሆን የአድዋ ጦርነት ጊዜ የነበረውን የኢትዮጵያ ሁኔታ ይዳሥሳል።