አዲስ አበባ ስታዲየምአዲስ አበባኢትዮጵያ የሚገኝ 35 ሺህ ሰዎችን የሚይዝ ስታዲየም ነው። በአብዛኛው ጊዜ ለእግር ኳስ ግሚያዎች የሚያገለግል ሲሆን የአትሌቲክስ ውድድሮችንም ያስተናግዳል። በ1940 እ.ኤ.አ. የተገነባ ሲሆን ስሙን ከአዲስ አበባ ከተማ ይወስዳል።

አዲስ አበባ ስታዲየም


9°0′48″N 38°45′23″E / 9.01333°N 38.75639°E / 9.01333; 38.75639