አቃቂ ቃሊቲ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 195,273 ነው።[1]

አቃቂ ቃሊቲ
ክፍለ ከተማ
አቃቂ ቃሊቲ (በቀይ) ከአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 195,273

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ ለማስተካከል

አቃቂ ቃሊቲ በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ የሚገኝ ሲሆን ንፋስ ስልክ ላፍቶን እና ቦሌን ያዋስናል።

ዋቢ ምንጮች ለማስተካከል

  1. ^ "Archive copy". Archived from the original on 2013-10-16. በ2013-10-16 የተወሰደ.