ንፋስ ስልክ ላፍቶ በኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ካሉት ዐሥሩ ክፍለ ከተሞች ውስጥ አንዱ ነው። እስከ እ.ኤ.አ 2011 ባለው መረጃ መሠረት የሕዝብ ብዛቱ 335,740 ነው።

ንፋስ ስልክ ላፍቶ
ክፍለ ከተማ
ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ (በቀይ) በአዲስ አበባ ውስጥ
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ 335,740

መልከዓ-ምድራዊ አቀማመጥ ለማስተካከል

ንፋስ ስልክ ላፍቶ የሚገኘው በአዲስ አበባ ደቡብ አቅጣጫ ላይ ሲሆን ልደታንቦሌንአቃቂ ቃሊቲንኮልፌ ቀራንዮን እና ቂርቆስን ያዋስናል።