ነጀሚብሬ ላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1796 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰዋጅካሬ ተከታይ ነበረ።

ነጀሚብሬ
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1796 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ ሰዋጅካሬ
ተከታይ ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ
ሥርወ-መንግሥት 13ኛው ሥርወ መንግሥት

ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ብቻ ይታወቃልና ሕልውናውን የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልታወቀም። ሆኖም በአንዳንድ ምንጭ ዘንድ ሁለት የጢንዚዛ ዕንቁዎች፣ አንዱ ከሜምፎስ አንዱም ከኢየሩሳሌም ስሙን ያሳያሉ።[1] በዝርዝሩም «ነጀሚብሬ ለ፯ ወርና ለ<...> ቀን ነገሠ» ይላል። ተከታዩ ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ ነበር። በዚሁም ወቅት ባጭር ጊዜ ውስጥ አያሌ ፈርዖኖች እንደ ጠፉ ይመስላል።

ቀዳሚው
ሰዋጅካሬ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1796 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ኻአንኽሬ ሶበክሆተፕ

ዋቢ ምንጭ ለማስተካከል

  1. ^ Revue d'égyptologie, Volumes 29-30፣ 1978, p. 163.
  • K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)