ክላውዲዮስ ቶለሚ (ገላውዴዎስ በጥሊሞስ) ከ92 እስከ 160 ዓም ያህል ድረስ በእስክንድርያ ግብጽ የኖረ ዝነኛ ካርታ ሠሪ፣ የሥነ ቁጥርና የሥነ ፈለክ ሊቅ ነበረ። ዜግነቱ የሮሜ መንግሥት ዜጋ ሲሆን የጻፈበት ቋንቋ ግሪክኛ ነበር።

ቶለሚ በ1576 ዓም እንደ ታሠበ