ታይታኒክ

የብሪታንያ መርከብ
ለፊልሙ፣ ታይታኒክ (ፊልም) ይዩ።

ታይታኒክ (እንግሊዝኛ፦ RMS Titanic) የዩናይትድ ኪንግደም ታላቅ መርከብ ነበረች። በ1904 ዓም ከኢንግላንድ ወደ ኒው ዮርክ ከተማ ስትሄድ ግጭት ከበረዶ አለት ጋር ደርሶባት ተሰመጠች።

ታይታኒክ ወደ ሳውዝሃምፕተን ወደብ (ኤፕሪል 10) ደረሰ። ከመጥለቁ አራት ቀናት በፊት