በርናርድ ሜልቭን ፓርከር (መጋቢት ፯ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም. ተወለደ) ደቡብ አፍሪካዊ እግር ኳስ ተጫዋች ነው። በአሁኑ ጊዜ ለግሪኩ ክለብ ፓንሴራይኮስ ይጫወታል።

በርናርድ ፓርከር

ሙሉ ስም በርናርድ ሜልቭን ፓርከር
የትውልድ ቀን መጋቢት ፯ ቀን ፲፱፻፸፰ ዓ.ም.
የትውልድ ቦታ ቦክስበርግደቡብ አፍሪካ
ቁመት 170 ሳ.ሜ.
የጨዋታ ቦታ አጥቂ፣ አከፋፋይ
የወጣት ክለቦች
ዓመታት ክለብ ጨዋታ ጎሎች
ስኩል ኦፍ ኤክሰለንስ
ፕሮፌሽናል ክለቦች
2004-2008 እ.ኤ.አ. ታንዳ ሮያል ዙሉ 116 (29)
2009 እ.ኤ.አ. ሬድ ስታር ቤልግሬድ 16 (6)
ከ2009 እ.ኤ.አ. ትዌንቲ 14 (0)
2011 እ.ኤ.አ. ፓንሴራይኮስ (ብድር) 12 (1)
ብሔራዊ ቡድን
ከ2007 እ.ኤ.አ. ደቡብ አፍሪካ 37 (10)
የክለብ ጨዋታዎችና ጎሎች ለአገር ውስጥ ሊግ ብቻ የሚቆጠሩ ሲሆን እስከ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።
የብሔራዊ ቡድን ጨዋታዎችና ጎሎች እስከ ሚያዝያ ፳፯ ቀን ፳፻፫ ዓ.ም. ድረስ ትክክል ናቸው።