በርኒ ሳንደርስ

የአሜሪካ ፖለቲከኛ


በርናርድ "በርኒ" ሳንደርስ (ተወለደ በእ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 8 1941) አሜሪካዊ ፖለቲከኛ እና የቬርሞንት ጁኒየር ሴናተር ነው። ለእ.ኤ.አ 2016ቱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲን በመወከል የሚወዳደር እጩ ነበር። ከእ.ኤ.አ. 2015 ጀምሮ ዴሞክራት የሆነው በርኒ ሳንደርስ ፥ በአሜሪካ ኮንግረስ ታሪክ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ያገለለ ግላዊ ፖለቲከኛ ነው። ከዴሞክራቶች ጋር ኅብረት ማድረጉ በኮሚቴ ሥራዎች ላይ ሥልጣን እንዲኖረው አድርጎ ነበር ፤ ይህም አንዳንዴ ዴሞክራቶችን አብላጫነት ሰጥቶአቸዋል። ሳንደርስ በእ.ኤ.አ. ጃኑዋሪ 2015 ላይ በሴኔት በጀት ኮሜቴ ውስጥ ራንኪንግ ማይኖሪቲ ሜምበር ሆነ ፤ ከዚያ በፊት የሴኔት የቀድሞ ወታደሮች ጉዳይ ኮሚቴ ውስጥ ሊቀ-መንበር በመሆን ለሁለት ዓመታት አገልግሏል። ራሱን ዴሞክራሲያዊ ሶሻሊስት ብሎ የሚጠራው በርኒ ሳንደርስ የሠራተኞችን መብት እና የኢኮኖሚያዊ እኩልነትን በጽኑ ይደግፋል።

በርኒ ሳንደርስ
የበርኒ ሳንደርስ ኦፊሲዬላዊ የሴኔት ፎቶግራፍ - እ.ኤ.አ. 2007
የበርኒ ሳንደርስ ኦፊሲዬላዊ የሴኔት ፎቶግራፍ - እ.ኤ.አ. 2007
ባለቤት ዲቦራ ሺሊንግ (ከእ.ኤ.አ. 1964 - 66)
ጄን ኦሜራ (ከእ.ኤ.አ. 1988 ጀምሮ)
ሙሉ ስም በርናርድ ሳንደርስ
የትውልድ ቦታ ብሩክሊን ኒው ዮርክ ከተማ ዩ.ኤስ.
የተወለዱት እ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 8 1941
ፊርማ የ{መለጠፊያ:ስም ፊርማ

ሳንደርስ ተወልዶ ያደገው ብሩክሊን ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ሲሆን የተመረቀው ደግሞ በእ.ኤ.አ. 1964 ከሺካጎ ዩኒቨርስቲ ነበር።


References ለማስተካከል