የበረድ ወቅት በብዙ አገራት የሚከሠት ወራት ነው። በስሜን አገራት በኢትዮጵያ በጋ ወቅት ይደርሳል፤ በደቡብ አገራት ግን በኢትዮጵያ ክረምት ወራት ይደርሳል።