ሳንስክሪት ጥንታዊ የሕንድ ቋንቋ ነበር። ለሕንዱቡዳ እና ለጃይን ሃይማኖቶች እንደ ቅዱስ ቋንቋ ተቆጠረ። ብዙ ዘመናዊ ቋንቋዎች እንደ ህንዲ ማራጢ ወዘተ. የወጡ ከሳንስክሪት ነው። በዚህ ረገድ እንደ ሮማይስጥአውሮጳ ወይም እንደ ግዕዝኢትዮጵያ የሚመስል ሁናቴ አለው።

ተማሪዎች በሕንድ የሳንስክሪት ትምህርታቸውን ሲያከብሩ

ቋንቋው ዛሬ ባይነገርም እስከ ዛሬ ድረስ በኡታርኻንድ ክፍላገር ውስጥ ይፋዊ ኹኔታ አገኝቷል።

ፊደል ለማስተካከል

በብዙ አይነት ፈደሎች ሊጻፍ ይቻላል።

 
አጠራር: ሺቮ ርክሽቱ ጊርቫንባሻርሳስቫድትትፕራን።
ትርጉም: «በአማልክት ቋንቋ ደስ ያሉትን ሺቫ ይባረካቸው።»

ደግሞ ይዩ ለማስተካከል