ሲን-ማጊር ከ1741 እስከ 1731 ዓክልበ. ድረስ የኢሲን ንጉሥ ነበረ።

ሱመር ነገሥታት ዝርዝር መሠረት ለ11 አመትነገሠ። ፫ የአመት ስሞች ብቻ ታውቀዋል፤ ከዘመኑ ግን አንዳንድ ቅርስ ተገኝቷል። ሲን-ማጊር ኡርዱኩጋን ተከተለው። ከኡርዱኩጋ በኋላ ሌላ ሱመርኛ ስም ያለው ንጉሥ በመስጴጦምያ ስላልነገሠ፤ ሱመርኛ የሕዝብ መነጋገሪያ ከመሆን በዚህ ወቅት እየጠፋ እንደ ነበር ያሳያል።

ከዚያ በኋላ ልጁ ዳሚቅ-ኢሊሹ ሲን-ማጊርን በኢሲን ተከተለው።


ቀዳሚው
ኡርዱኩጋ
ኢሲን ንጉሥ
1741-1731 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ዳሚቅ-ኢሊሹ

የውጭ መያያዣ ለማስተካከል