ሱክሬ በይፋ የቦሊቪያ ዋና ከተማ ነው።

1890 ዓ.ም. የቦሊቪያ መንግሥት መቀመጫ በተግባር ከሱክሬ ወደ ላፓዝ ተዛወረ። ይሁንና በሕጋዊ ረገድ (በስም ብቻ) ሱክሬ እስከ ዛሬ ድረስ ዋና ከተማነቱን ይዟል። ላይኛ ችሎቱ ግን እስካሁን በሱክሬ ይገኛል።