ሰዋጅካሬ ላይኛ ግብጽ2ኛው ጨለማ ዘመን (13ኛው ሥርወ መንግሥት) በ1796 ዓክልበ. ግድም የገዛ ፈርዖን ነበረ። የሰኸተፒብሬ ተከታይ ነበረ።

ሰዋጅካሬ
የግብጽ ፈርዖን
ግዛት 1796 ዓክልበ. ግ.
ቀዳሚ ሰኸተፒብሬ
ተከታይ ነጀሚብሬ
ሥርወ-መንግሥት 13ኛው ሥርወ መንግሥት

ስሙ ከቶሪኖ ቀኖና ነገሥታት ዝርዝር ብቻ ይታወቃልና ሕልውናውን የሚያስረዳ ቅርስ ገና አልታወቀም። በዝርዝሩም «ሰዋጅካሬ ለ<...>ና ለ፲፩ (ወይም ፲፬?) ቀን ነገሠ» ሲል በአቶ ራይሆልት ግመት ከጥቂት ወር በላይ አይሆንም። በርሳቸው ግመት ተከታዩ ነጀሚብሬ ነበር። በዚሁም ወቅት ባጭር ጊዜ ውስጥ አያሌ ፈርዖኖች እንደ ጠፉ ይመስላል።

ቀዳሚው
ሰኸተፒብሬ
ግብፅ (ጤቤስ) ፈርዖን
1796 ዓክልበ. ግድም
ተከታይ
ነጀሚብሬ

ዋቢ ምንጭ ለማስተካከል

  • K.S.B. Ryholt: The Political Situation in Egypt during the Second Intermediate Period, c. 1800 – 1550 BC, Carsten Niebuhr Institute Publications, vol. 20. Copenhagen: Museum Tusculanum Press, 1997 (እንግሊዝኛ)