ሞሮኮ (አረበኛ፡ المغرب) በሰሜን-ምዕራብ አፍሪቃ የምትገኝና በሕገ-መንግሥታዊ የዘውድ ሥርዓት የምትተዳደር የ፴፪ ሚሊዮን ሕዝብ አገር ናት። መግሪብ በምዕራብ ድንበሯ የአትላንቲክ ውቅያኖስ፤ በሰሜን የሜድትራኒያን ባሕር፤በምሥራቅ አልጄሪያ እና በደቡብ ምዕራባዊ ሣህራ ታዋስናለች። የመግሪብ ርዕሰ ከተማ በአገሪቱ በስተ ምዕራብ የምትገኘውና በሕዝብ ብዛት ሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ራባት (አማርኛ፡ ርባጥ]] ስትሆን የንግድና የኢንዱስትሪ ማዕከል እንዲሁም የአገሪቷ ታላቅ የባሕር ወደብ የሚገኝባት የካዛብላንካ ከተማ እና ጥንታዊቷ ማራኬሽ (አማርኛ፡ ምራክሽ) ሌሎቹ ትላልቅ ከተሞች ናቸው።

المملكة المغربية
አል ማምላካህ አል ማቅርቢያ
የሞሮኮ መንግሥት

የሞሮኮ ሰንደቅ ዓላማ የሞሮኮ አርማ
ሰንደቅ ዓላማ አርማ
ብሔራዊ መዝሙር "لله، الوطن، الملك"
የሞሮኮመገኛ
የሞሮኮመገኛ
ዋና ከተማ ራባት
ብሔራዊ ቋንቋዎች ዓረብኛ
መንግሥት

ንጉሥ
ጠቅላይ ሚኒስትር
ፓርለሜንታዊ ንጉሳዊ አገዛዝ
ንጉሥ ሙሐመድ ሳድሳዊ
ሳደዲን ኦጥማኒ
የመሬት ስፋት
አጠቃላይ (ካሬ ኪ.ሜ.)
ውሀ (%)
 
446,550[1] (57ኛ)

0.056
የሕዝብ ብዛት
የ2017 እ.ኤ.አ. ግምት
የ2014 እ.ኤ.አ. ቆጠራ
 
34,422,600 (39ኛ)

33,848,242
ገንዘብ ድርሃም
ሰዓት ክልል UTC +0
የስልክ መግቢያ +212
ከፍተኛ ደረጃ ከባቢ .ma

ማጣቀሻ ለማስተካከል