ሊማፔሩ ዋና ከተማ ነው።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 8,187,398 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 4,097,340 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 12°06′ ደቡብ ኬክሮስ እና 77°03′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።

ከተማው ሲዩዳድ ዴ ሎስ ሬዬስ ('የነገሥታት ከተማ') ተብሎ በእስፓንያውያን በ1527 ዓ.ም. የተመሠረተ ሲሆን የኗሪዎች ስም ሊማ ግን ዘላቂ ሆነ።