ሐይቅ ውስን የኾነ መጠነ ዙሪያ ያለው ዙሪያውን በደረቅ መሬት የተከበበ እንዲሁም በውስጡ ንጹህ ወይም ጨዋማ ውሀ የያዘ አካል ነው። ሐይቆች በመሬት ላይ ያሉ ሲኾኑ ከውቅያኖሶች ጋር አይመሳሰሉም፤ በመጠንም ቢኾን ከኩሬ ይተልቃሉ። አብዛሀኛዎቹ ሐይቆች በገባር ወንዞች የሚፈጠሩ ሲኾን በነዚሁ ከነሱ በሚነሱ ወንዞች ምክንያትም ሊጠፉ ይችላሉ።

ሀይቅ

በኢትዮጵያ የሚገኙ ሀይቆች ለማስተካከል

በኢትዮጵያ ከሚገኙ ሀይቆች መካከል ላንጋኖ፣ ጣና ፣ ዝዋይ ፣ አባያ፣ ሻላ ፣ ጫሞ ይጠቀሳሉ።