ከ«የኢትዮጵያ አየር መንገድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ robot Adding: no:Ethiopian Airlines |
No edit summary |
||
መስመር፡ 40፦
'''የኢትዮጵያ አየር መንገድ''' ዋና መሥሪያ ቤቱ በ[[አዲስ አበባ]] [[ኢትዮጵያ]]
አየር መንገዱ ሲመሠረት ከአሜሪካ ወታደራዊ ኃይል የተገዙና በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ያገለገሉ አምስት ዲ.ሲ. 3 ([[DC 3-C47]]) አውሮፕላኖች ነበሩት። በዓለም ዙሪያ በ[[አፍሪካ]]፤ በ[[እስያ]]፤ በ[[አውሮፓ]] እና በ[[አሜሪካ]] ክፍለ አህጉራት ወደ 50 የመንገደኛና የጭነት አገልግሎት ሲሰጥ፤ በሀገር ውስጥ ደግሞ በአሁኑ ጊዜ 16 መድረሻዎችን ያገለግላል። ዋና የጣቢያው ማዕከል በአዲስ አበባ የሚገኘው [[[[ቦሌ]] ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ]] ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የራሱ አውሮፕላን አብራሪ ማሰልጠኛ ትምሕርት ቤት ሲኖረው የግል አብራሪ እና የንግድ አውሮፕላን አብራሪ ፈቃድ በመስጠት የሀገር ልጆችንም ሆነ የውጭ ዜጎችን በማሰልጠን እስከ አርባ ዓመት ልምምድ አለው። እንዲሁም ለብዙ የአፍሪካ ሀገር ብሔራዊ አየር መንገዶችና የግል አውሮፕላኖች የጥገና አገልግሎት ይሰጣል።▼
▲የኢትዮጵያ አየር መንገድ የራሱ
አየር መንገዱ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ ፌደራላዊ መንግሥት የተያዘ የኢትዮጵያውያን ሀብት ሲሆን፤ በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ ለሽያጭ እና ለግዢ እንዲሁም ለብድር አመቺ እንዲሆን ተብሎ በአየር መንገዱ ሙሉ ቁጥጥር ሥር በ [[ኬይማን]] ደሴቶች (Cayman Islands) የተመሠረተ ድርጅት ባለቤት ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ ለመንገደኞች አገልግሎት አዲሱንና ዘመናዊውን የቦይንግ (Boeing) 787 ድሪምላይነር አውሮፕላን በማዘዝና ጥቅም ላይ በማዋል ከአፍሪካ የመጀመሪያው አየር መንገድ ሊሆን ነው። የታዘዙትን 10 ቦይንግ 787 ድሪምላይነር (Boeing 787 Dreamliner) አውሮፕላኖች እ.አ.አ. በ2009 መጨረሻ ላይ እንደሚረከብና ጥቅም ላይ እንደሚያውል ይጠበቃል።
|