ከ«ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 25፦
[[የካቲት 18]] ቀን 1934 ዓ.ም የ[[ፊታውራሪ]]ነት ማእረግ ተሰጥተው መጀመሪያ በ ወረዳ አስተዳዳሪነት ከዚያም በ[[1936]] ዓ.ም የየጁ፤ የዋድላ ደላንታ፤ የመቂት፤ የሸደሃና የዳውንት ብሔራዊ ጦር አዛዥና የጠቅላይ ግዛቱ ጦር አማካሪ ከዚያም እስከ [[1943]] ዓ.ም ድረስ በወሎና በ[[ከፋ]] ውስጥ አውራጃ አስተዳዳሪነት ተመድበው ሲያገለግሉ ቆዩ።
 
ከፋ ውስጥ እንደተሾሙ (1943 ዓ.ም) ከጠቅላይ ገዢው ጋር ባለመስማማታቸው ተሽረው ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን እስከወረዱ ድረስ በእስራትና በግዞት 23 ዓመት ሙሉ ለሃገሩ እንዳልተጋደ፣እንዳልተጋደለ፣ በአርበኝነት ደሙን እንዳላፈሰሰ፣ ለኢትዮጵያ ነጻነት መስዋዕት እንዳልሆነ ተቆጥረው፣ ንጉሠ ነገሥቱ ለቅርብ ሎሌአቸው አድልተው ደጃዝማች ኪዳኔን ከሀገር አገልግሎት አስወገዷቸው።
 
ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ደጃዝማች ኪዳኔ በመላ [[ኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር]] በሊቀመንበርነትሊቀመንበርነት ተመርጠው ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ ሃገራቸውንንና የጥንታዊት ኢትዮጵያ አርበኞት ማህበርን ወክለው ሮም ላይ በተካኼደው የዓለም አቀፍ ጸረ ኑክሊየር መሣሪያ ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ሲጓዙ መስኮብ (Moscow) ላይ [[ጥቅምት 9]] ቀን [[1972]] ዓ.ም. በተወለዱ በ65 ዓመታቸው አረፉ። ቀብራቸውም ቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ጥቅምት 15 ቀን 1972 ዓ.ም. ተከናውኗል።
 
[[Image:Dejazmachkidane.jpg|thumb|550px|ደጃ/ኪዳኔ ወልደመድኅን የኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር|centre]]
 
ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን በ 1949 ዓ.ም. የ[[የለጥ ቅዱስ ጊዮርጊስ]]ን ቤተ ክርስቲያን በግል ያሠሩ ሲሆን፤ በ 1964 ዓ.ም ."[[ከልደት እስከ ሞት]]" የተባለች አጭር መንፈሳዊና ፍልስፍና መጽሐፍ ደርሰዋል።
 
[[Category:የኢትዮጵያ ሰዎች]][[Category:አርበኞች]]