ከ«ደጃዝማች ኪዳኔ ወልደመድኅን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 27፦
ከፋ ውስጥ እንደተሾሙ (1943 ዓ.ም) ከጠቅላይ ገዢው ጋር ባለመስማማታቸው ተሽረው ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን እስከወረዱ ድረስ በእስራትና በግዞት 23 ዓመት ሙሉ ለሃገሩ እንዳልተጋደ፣ በአርበኝነት ደሙን እንዳላፈሰሰ፣ ለኢትዮጵያ ነጻነት መስዋዕት እንዳልሆነ ተቆጥረው፣ ንጉሠ ነገሥቱ ለቅርብ ሎሌአቸው አድልተው ደጃዝማች ኪዳኔን ከሀገር አገልግሎት አስወገዷቸው።
 
ንጉሠ ነገሥቱ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ደጃዝማች ኪዳኔ በመላ [[ኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር]] በሊቀመንበርነት ተመርጠው ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ [[ጥቅምት 9]] ቀን [[19711972]] ዓ.ም በተወለዱ በ65 ዓመታቸው አረፉ።
 
[[Image:Dejazmachkidane.jpg|thumb|550px|ደጃ/ኪዳኔ ወልደመድኅን የኢትዮጵያ አርበኞች ማኅበር ሊቀ መንበር|centre]]