ከ«አቡጊዳ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 4፦
''[[ብራህሚክ]]'' ወይም ''[[ደቫናጋሪ]]'' በተባሉ የህንድ አጻጻፎች በኩል እያንዳንዱ ክፍለ-ቃል በተለየ ፊደል ሲወከል የአናባቢዎች መጠን የሚታየው የፊደሉን መልክ (እንደ ግዕዝ ወይም እንደ አማርኛ) ትንሽ በመቀየሩ ይሆናል። ስለዚህ በቋንቋ ሊቃውንት ዘንድ አቡጊዳዎች ይባላሉ። በተጨማሪ፣ በ[[ካናዳ]] አገር ለ[[የካናዳ ጥንታዊ ኗሪዎች|ጥንታዊ ኗሪ]] ([[ኢንዲያን]] የተባሉ) ጐሣዎች ያላቸው አጻጻፍ እንደዚህ አይነት ነው፤ አናባቢው የሚታየው ፊደሉን በመዞር ወይም በመገልበጥ ነውና።
በግእዝ አቡጊዳ ለሚለው የቃሉ መነሻ
----
|