ከ«ሚስቶች በኖህ መርከብ ላይ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ iw |
No edit summary |
||
መስመር፡ 10፦
ከዚህ በላይ ሦስቱ የኖህ ልጆች ከጥቂት ዓመት በኋላ ከ[[አራራት]] ሠፈር በየአቅጣጫ ሂደው ለሰው ልጆች ሁሉ እናቶቻቸው ለሆኑት ለሚስቶቻቸው ስሞች የተባሉ 3 መንደሮች እንደ መሠረቱ ይታረካል።
በኋላ ዘመን የክርስቲያን ጸሓፊ [[ቅዱስ አቡሊድስ]] (
[[ጆን ጊል]] ([[1697 እ.ኤ.አ.|1697]]-[[1771 እ.ኤ.አ.]]) በመጽሓፍ ቅድስ ነክ አስተያይቶቹ ስለ አንድ የ[[ዓረብ]] አፈ ታሪክ የጻፈው እንዲሁ ነው፤ "የሴም ሚስት ስም '''ዛልበጥ''' ወይም '''ዛሊጥ''' ወይም '''ሳሊት'''ሲሆን፣ የካምም ድግሞ '''ናሓላጥ''' ተባለች፣ የያፌትም ደግሞ '''አረሢሢያ''' ተባለች።
በሲቡላውያን ንግሮች ዘንድ፣ ከሲቡሎቹ የአንዲቱ ስም ለ'''ዛልበጥ''' ተመሳሳይ ነበረች፤ እሷም የ"ባቢሎን ሲቡል" '''ሳምበጥ''' ነበረች። ከጥፋት ውሃ 900 አመት በኋላ ወደ ግሪክ አገር ሄዳ የንግሮች ጽሑፍ እንደ ጀመረች ብላ ጻፈች። ከዚያ በላይ የጻፈችው ጽሁፍ ከማየ አይህ አስቅድመው የኖሩት የቤተሠቧ ስሞች ይታርካሉ። እነሱም አባቷ ''ግኖስቲስ''፣ እናቷ ''ኪርኬ''፤ እህቷም ''ዒሲስ'' ናቸው።
መስመር፡ 18፦
በ[[ከለዳዊ]]ው በ[[ቤሮሱስ]] ዘንድ (ከ[[ክርስቶስ]] በፊት በ280 ዓመት ያህል የጻፈ) የልጆቹ ሚስቶች '''ፓንዶራ፣ ኖኤላ፣ ኖኤግላ''' ተብለው ተሰየሙ።
በ[[አይርላንድ]] አፈ ታሪክ ስለ ሦስቱ ልጆችና ስለ ሚስቶቻቸው የሚተረተው ብዙ አለ። በዚሁ ምንጭ ሚስቶቹ '''ኦላ፣ ኦሊቫ፣ ኦሊቫኒ''' ይባላሉ። እነኚህም ስሞች የተወሰዱ [[ኮዴክስ ጁኒየስ]] ከተባለው ጥንታዊ ([[700]] ዓ.ም) [[እንግሊዝ]] [[ብራና ጥቅል]] ይመስላል። ይኸው ጽሕፈት እንደ ረጅም [[ግጥም]] ሆኖ በገጣሚው በ[[ካድሞን]] እንደተጻፈ ይታሥባል።
የ[[ሀንጋሪ]] አፈ ታሪክ ደግሞ ስለ ያፌትና '''ኤነሕ''' ስለ ተባለችው ስለ ሚስቱ አንዳንድ ተረት አለበት። ይህ መረጃ የሚገኘው የ[[አንጥያኮስ]] [[ጳጳስ]] [[ሲጊልበርት]] ከተጻፉት ዜና መዋዕል እንደ ሆነ ይባላል።
[[en:Wives aboard the Ark]]
|