ከ«አዋሳ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''አዋሳ''' ከአዋሳ ሃይቅ በታላቁ ሪፍት ቫሌ/ስምጥ ሸለቆ ላይ
በማዕከአዊ ስታቲስቲክ ባለስልጣን ትመና የ119,623 ሰው መኖሪያ ስትሆን ከነሱም 60,378 ወንዶች 59,245 ሴቶች ሆነው ተተምነዋል። አዋሳ የቀድሞ ሲዳሞ ክፍለ ሓገር ዋና ከተማ የነበረች የ[[ደቡብ ዩኒቨርሲቲ]]፥ የአንድ ኤርፖርትና የሰፊ ገበያ ማዕከል ናት። አዋሳ ከ 1998 ዓ.ም. ጀምሮ ሃዋሳ በመባል የታዎካል። ይህን ተመርክዞ የ[[ደቡብ ዩኒቨርሲቲ]]ሃዋሳ በመባል ስሙ ተከይሮአል።
|