ከ«ዋርካ (ድረገጽ)» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
ጥ የ151.59.37.242ን ለውጦች ወደ 162.90.96.15 እትም መለሰ። |
||
መስመር፡ 1፦
ካላፈው ግንቦት [[1998]] ጀምሮ ግን [http://cyberethiopia.com/home/content/view/18/1/ ሳይበር-ኢትዮጵያ እንደሚለው]፥ የኢትዮጵያ [[መንግሥት]] በ[[ፖለቲካ]]ዊ ምክንያት ይህን ድረገጽ ስለአገደው በኢትዮጵያ ውስጥ ሊታይ አሁን አይቻልም። ሆኖም የመረጃ ሚኒስትር [[ብርሃኑ ሃይሉ]] ምንም ድረገጽ አልተከለከለምና የማይታዩበት ምክንያት አይታወቅም ብሏል። ዋርካ ወይም ሳይበር ኢትዮጵያ በምዕራቡ አለም ለሚኖረው ሕብረተሰብ በማህበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ወይም የዕለት ከዕለት ኑሮ መካከል ስለ ፖለቲካ ወይም ባሕል እና ስነ-ጽሑፍ፣ ስነ-ጥበብ ፤ ኪነ-ጥበብ ፤ ፍቅር ፡ሃይማኖት እንዲሁም ወቅታዊ ጉዳዮችን ሊያወያዩ የሚችሉ መድረኮች ስላሉት መፍትሔ ያጡለትን ጉዳይ ከኢትዮጵያውያን ጋር በመወያየት መፍትሔ እንደሚያገኙለት ከተጠቃሚዎች የተገኘ መረጃ ምስክር ነው ።
|