ከ«ምጽራይም» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥNo edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 3፦
የ«''ሚጽራዪም''» ትርጉም በዕብራይስጥ ደግሞ [[ግብጽ]] (ምሥር) አገር ነው። እንዲሁም በ[[አረብኛ]] የአገሩ ስም '''مصر''' (ምጽር) ይባላል። ስሙ ዕጅግ የቆየ መሆኑ እርግጠኛ ነው። በ[[አካድኛ]] መዝገቦች የግብጽ ስም «ሙሱር»፣ «ሙስሪ»፣ በ[[ኡጋሪት]]ም ጽላቶች «ምስርም» ተብሏል።
አባ [[አውሳብዮስ]] በጻፉት ዜና መዋዕል ዘንድ፣ የድሮ ግብጻዊው ባለታሪክ [[ማኔጦን]] (3ኛው ክፍለ ዘመን ዓክልበ.) ስለ ኋለኞቹ ግብጻውያን ሲጽፍ፣ ይኮሩበት የነበረው የታላቁ ጥንት ዘመን ከ[[ማየ አይህ]] አስቀድሞ እንዳለፈ፣ በኋላም በዚያው አገር ዳግመኛ ከሠፈረበት ከካም ልጅ ምጽራይም በውኑ እንደ ተወለዱ ጽፎ ነበር። ተመሳሳይ ታሪክ በ[[
በ[[ፊንቄ አፈ ታሪክ]] ደግሞ «[[ሚሶር]]» የሚባል ሰው የ[[ታዓውቶስ]] አባት ሲሆን የ[[ቢብሎስ]] ንጉሥ [[ክሮኖስ]] ግብጽን ለዚሁ ታዓውቶስ እንደ ሰጠ ይታመን ነበር።
|