ከ«ዕዝራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
ጥ cat |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ዕዝራ''' ([[ዕብራይስጥ]]: '''עֶזְרָא''') ወይም '''ሱቱኤል''' በ[[መጽሐፈ ዕዝራ]] ምዕ. 7 በ[[ብሉይ ኪዳን]] ዘንድ በ[[ባቢሎን ምርኮ]] ጊዜ የ[[አይሁድ]] ካህን ነበረ። የ[[ሠራያ]] ልጅ ሲሆን በ[[ፋርስ]] ንጉስ [[አርጤክስስ]]
ከዚህ 13 አመት በኋላ [[ነህምያ]] የከተማውን ቅጥር ሲጠግነው ዕዝራ [[ኦሪት]] በሙሉ ለሕዝብ አነበበ ([[መጽሐፈ ነህምያ]] ምዕ. 8)።
በአይሁዳዊው
ዕዝራ መጽሐፈ ዕዝራንና መጽሐፈ ነህምያ ከመጻፉ በላይ በ[[ዲዩትሮካኖኒካል መጽሐፍት]] ክፍል የሚገኙት [[መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል]]ና [[መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ]] እንደ ጻፈ ይባላል። መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ለመጽሐፈ ዕዝራ በጣም ተመሳሳይ በመሆኑ በዕዝራ ካልዕ 8:1 ግን ሠራያ ሳይል በግድፈት የአዛርያስ ልጅ ይለዋል። ዕዝራ ሱቱኤል በሚባለው ትንቢት ደግሞ በ1:1 የጻፈው ኢየሩሳሌም ከጠፋች 30 አመት በባቢሎን መሆኑን ይላል። ይህም 565 ክ.በ. ማለት ነው። በዚህ መጽሐፍ 13:44 መሠረት 24 መጻሕፍት በ40 ቀን ውስጥ ጻፈ ቢለን፥ በሌሎች ልሣናት ሕትመት ግን ስለ 94 መጻሕፍት እየተናገረ ከነዚህ መሀል ተጨማሪው 70 መጻሕፍት በምስጢር እንዲቆዩ ነበረባቸው ይላል።
በ[[እስልምና]] የዕዝራ ስም ደግሞ በ[[ቁርዓን]] ውስጥ (9:30) 'ዑዛዒር' ተብሎ ሲጻፍ ይገኛል። አይሁዶች ዑዛኢርን የእግዚአብሔር ልጅ በመሳሳት እንዳሉት ይላል።
|