ከ«ዕዝራ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
cat
No edit summary
መስመር፡ 1፦
'''ዕዝራ''' ([[ዕብራይስጥ]]: '''עֶזְרָא''') ወይም '''ሱቱኤል''' በ[[መጽሐፈ ዕዝራ]] ምዕ. 7 በ[[ብሉይ ኪዳን]] ዘንድ በ[[ባቢሎን ምርኮ]] ጊዜ የ[[አይሁድ]] ካህን ነበረ። የ[[ሠራያ]] ልጅ ሲሆን በ[[ፋርስ]] ንጉስ [[አርጤክስስ]] 7ኛ7ኛው አመት (464 ክ.በ.) ከ5000 ከወገኖቹ ጋራ ወደ [[ኢየሩሳሌም]] ለመመለስ ፈቃድ ተቀበለ።
 
ከዚህ 13 አመት በኋላ [[ነህምያ]] የከተማውን ቅጥር ሲጠግነው ዕዝራ [[ኦሪት]] በሙሉ ለሕዝብ አነበበ ([[መጽሐፈ ነህምያ]] ምዕ. 8)።
 
በአይሁዳዊው ታሪከኛታሪክ ጸሐፊ በ[[ዮሴፉስ]] ዘንድ ይህ የፋርስ ንጉስ አርጤክስስ ሳይሆኑሳይሆን [[አሕሻዊሮስ]] ነበሩ።ነበረ። አርጤክስስ የአሕሻዊሮስ ልጅ ሲሆኑሲሆን እነዚህ 2 ነገስታት ስሞች ብዙ ጊዜ በተለያዩ ቅጂዎች ተደናገሩ። ዮሴፉስ ደግሞ ዕዝራ የሞተበት ወራት ኤልያሴብ ታላቁ ካህን በሆኑበት ወቅት ገደማ እንደ ነበር ይመሰክራል። የአሕሻዊሮስ ዘመን ከሆነ 7ኛው አመት 486 ክ.በ. ነበር።
 
ዕዝራ መጽሐፈ ዕዝራንና መጽሐፈ ነህምያ ከመጻፉ በላይ በ[[ዲዩትሮካኖኒካል መጽሐፍት]] ክፍል የሚገኙት [[መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል]]ና [[መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ]] እንደ ጻፈ ይባላል። መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ለመጽሐፈ ዕዝራ በጣም ተመሳሳይ በመሆኑ በዕዝራ ካልዕ 8:1 ግን ሠራያ ሳይል በግድፈት የአዛርያስ ልጅ ይለዋል። ዕዝራ ሱቱኤል በሚባለው ትንቢት ደግሞ በ1:1 የጻፈው ኢየሩሳሌም ከጠፋች 30 አመት በባቢሎን መሆኑን ይላል። ይህም 565 ክ.በ. ማለት ነው። በዚህ መጽሐፍ 13:44 መሠረት 24 መጻሕፍት በ40 ቀን ውስጥ ጻፈ ቢለን፥ በሌሎች ልሣናት ሕትመት ግን ስለ 94 መጻሕፍት እየተናገረ ከነዚህ መሀል ተጨማሪው 70 መጻሕፍት በምስጢር እንዲቆዩ ነበረባቸው ይላል።
 
በ[[እስልምና]] የዕዝራ ስም ደግሞ በ[[ቁርዓን]] ውስጥ (9:30) 'ዑዛዒር' ተብሎ ሲጻፍ ይገኛል። አይሁዶች ዑዛኢርን የእግዚአብሔር ልጅ በመሳሳት እንዳሉት ይላል።