ከ«የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 1፦
{{TOTW-old|datepicked=ጥር 22 ቀን 1998}}
[[Image:Réunification.png|thumb]]
 
'''የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ''' ('''Deutsche Wiedervereinigung ዶይቸ ቪድርፈራይንገንግ''') በ {{ቀን|3 October}} [[1983]] ዓ.ም. (Oct. 3, 1990 እ.ጎ.አ.) የሆነው [[የጀርመን ዴሞክራቲክ ሬፑብሊክ]] (ወይም ምስራቅ [[ጀርመን]]) ወደ [[የጀርመን ፌዴራል ሬፑብሊክ]] (ወይም ምዕራብ ጀርመን) ሲጨመር ነበር። GDR መጀመርያ ጊዜ እውነተኛ ምርጫ (ማለት ከአንድ ወገን በላይ መምረጥ) ከተደረገው ከ{{ቀን|18 March}} [[1982]] (Mar. 18) በኋላ ሁለቱ መንግሥታት የመወሐድ ውል ተፈራርመው ከ2ኛ አለማዊ ጦርነት ቀጥሎ ባለሥልጣን በሆኑት ሀያላት ተፈቅደው አንድ [[መንግሥት]] ፈጠሩ። ይህ የተወሐደ ጀርመን አገር [[የተባባሪ መንግሥታት]]ና የ[[ናቶ]] አባል ሆኖ ቆየ። ዳግመኛ መወሐድ የሚባለው በ[[1863]] ዓ.ም. መጀመርያ መወሐድ ስለተደረገ ነው።