ከ«ራስ መኮንን» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
«ራስ መኰንን» ወደ «ራስ መኮንን» አዛወረ -- በመምሪያ መንገድ ፈንታ: the wrong alphabet for ko in Mekonen(previous kwe)
No edit summary
መስመር፡ 1፦
[[Image:Ras Mäkonnen (Wäldä-Mika'él) (1852-1906).jpg|thumb|right|250px|Rasልዑል Makonnenራስ መኮንን ወልደሚካኤል]]
 
<font size="+1">'''ልዑል ራስ መኮንን''' </font>የ[[ሸዋ]] ንጉሥ የነበሩት የ[[ሣህለ ሥላሴ]] ልጅ የ[[ልዕልት ተናኘወርቅ]] እና የደጃዝማች ወልደሚካኤል ልጅ ናቸው። ግንቦት 1 ቀን 1844 ዓ.ም ጎላ ወረዳ ደረፎ ማርያም በሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ እስከ 14 ዓመት ዕድሜያቸው ከአባታቸው ጋር ከኖሩ በኋላ ያጐታቸው የ[[ንጉሥ ኃይለ መለኮት]] ልጅ [[ዳግማዊ ምኒልክ]] ገና የሸዋ ንጉሥ እንደነበሩ፡ ወደርሳቸው ቤተመንግሥት መጥተው፡ ባለሟል ሆኑ።<br />