ከ«ወሎ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''ወሎ''' በስሜን-ምሥራቅ [[ኢትዮጵያ]] የተገኘ አውራጃና ጠቅላይ ግዛት ነበረ። ዋና ከተማው [[ደሴ]] ነበረ።
በዚህ አውራጃ በ17ኛ ክፍለ ዘመን ስለ ሰፈረው ስለ [[ወሎ ኦሮሞ]] ነገድ ተሰየመ። የቀድሞ ስሙ '''ላኮመልዛ''' ይባላል።
ከ[[ጣልያን]] ጦርነት ቀጥሎ በ[[1933]] ዓ.ም. [[አምሐራ ሳዩንት]]፣ [[አዛቦ]]፣ [[ላስታ]]፣ [[ራያ]]፣ [[ዋግ]] እና [[የጁ]] ግዛቶች ወደ ወሎ ተጨመሩ።
በ[[1987]] ዓ.ም. ሕገ መንግሥት መሠረት፣ ወሎ በ[[አፋር ክልል]]፣ [[ትግራይ ክልል]]፣ እና [[አማራ ክልል]] ተካለፈ።
[[de:Wollo]]
[[en:Wollo]]
[[he:וואלו]]
{{መዋቅር}}
|