ከ«ትምህርተ፡ጤና» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
መስመር፡ 46፦
*1. ከአስተማማኝ ምንጭ ያልተገኘን የመጠጥ ውኃ ሁልጊዜ ካፈሉ በኋላ አቀዝቅዞ መጠጣት
*2. በጥሬነታቸው የሚበሉ ምግቦችን በሚገባ አጥቦ መመገብ
*3. ሌሎች ምግቦችን በደንብ አብስሎ መመገብመመገብ። ያልተመርመረ ጥሬ ስጋ ኣለመብላት
*4. አንዴ የበሰለን ምግብ ህዋሳት እንዳይራቡበት አቀዝቅዞ ማስቀመጥና ለመብላት ሲያስፈልግ በሚገባ ማሞቅ
*5. የተመጣጠነ የምግብ አወሳሰድ
መስመር፡ 63፦
*18. በሽታ ሳይጀምር የመከላከያ ክትባት በወቅቱ መውሰድ
===ክትባት===
በአሁኑ ወቅት በክትባት አማካይነት ልንከላከላቸው የምንችላቸው በሽታዎች ጥቂት ብቻ ናቸው፡፡ናቸው። አነሱም፡ከእነዚህም መካከል፡
*1. የሳምባ ነቀርሳ
*2. ኩፍኝ
መስመር፡ 70፦
*5. ዘጊ አነዳ
*6. መንጋጋ ቆልፍ
ከእነዚህ በተጨማሪ በለሙ ሀገሮች ሌሎች በሽታዎችን መከላከል የሚያስችሉ ክትባቶቸ አሉ፡፡ እነዚሁኞቹእነዚህኞቹ በተለያየ ምክንያት (ዋጋቸው ከፍተኛ መሆኑን ጨምሮ) በታዳጊ ሀገሮች በብዛት ጥቅም ላይ አልዋሉም፡፡ ከእነዚህ መሀል የመንጋጋ ቆልፍ፤ የጆሮ ደግፍ፤ የቢጫ ወባ፤ የተስቦ፤ የጉበት ልክፍት በሽታ መከላከያ ክትባቶች ይገኙበታል፡፡
 
የክትባት ንጥረ ነገር የሚሰራው ከራሱ በሽታ አምጭ ከሆኑት ህዋሳት ሲሆን እነዚህን ህዋሳት በኬሚካል እና በሌላም ዘዴ በማዳከም በሽታ እንዳያሰከትሉ ግን በክትባት መልክ ቢሰጡ ሰውነታችን ለይቷቸው የበሽታ መከላከያ እንዲያዘጋጅ በማድረግ ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ክትባቶች የሚሰጡት በመርፌ መልክ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በብዛት በስራ ላይ የዋለው የፖሊዮ ክትባት ግን በአፍ በሚሰጥ ጠብታ መልክ የተዘጋጀ ነው፡፡