ከ«አቡጊዳ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
'''አቡጊዳ''' ማለት ፊደል ነው። ከ[[ልሳነ ግእዝ]] የተነሣ ነው።
''[[ብራህሚክ]]'' ወይም ''[[ደቫናጋሪ]]'' በተባሉ የህንድ አጻጻፎች በኩል እያንዳንዱ ክፍለ-ቃል በተለየ ፊደል ሲወከል የአናባቢዎች መጠን የሚታየው የፊደሉን መልክ (እንደ ግዕዝ ወይም
በግእዝ አቡጊዳ ለሚለው የቃሉ መነሻ ከ[[ግሪክ|ግሪኩ]] ፊደል ተራ የሚለቀመው ነበር። በግሪኩ ይህ ፊደል ተራ በ '''A, Β, Γ, Δ''' ጀመረ፤ ወይም በስም ''አልፋ፣ ቤታ፣ ጋማ፣ ዴልታ'' ናቸው። ይህ ፊደል ተራ በ ሀ ሁ ሂ ሃ በሚል ቅርጽ ማለት በግእዝ፣ በካዕብ፣ በሣልስ፣ በራብእ ውስጥ ገብቶ ሲሰካ፣ አ፣ ቡ፣ ጊ፣ ዳ የሚለውን ፊደል ተራ አስገኘ። ሁሉ በሙሉ የግእዝ አቡጊዳ እንግዲህ እንደሚከተለው ሰንጠረዥ ነው።
|