ከ«ሹቡር» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት

Content deleted Content added
No edit summary
No edit summary
መስመር፡ 3፦
ከሁሉ ጥንታዊ በሆነ ዘመን፣ ከሰናዖር (ሱመር) ዙሪያ ሌሎቹ '4 ሩቦች' 'ማርቱ' ([[አሞራውያን]])፣ 'ሱባርቱ'፣ [[ኤላም]]ና 'ኡሪ -ኪ' ([[አካድ]]) ነበሩ።
 
የአካድ ንጉስ [[1 ሳርጎን]] በሱባር ላይ አንዳንድ ዘመቻ ያድርግያደርግ ነበርና ነበርማተከታዩ [[ናራም-ሲን]] ከገዛቸው አገራት መካከል ቆጠሩት። የ[[ኢሲን]] ንጉስ [[ኢሽቢ-ኤራ]] እና የ[[ባቢሎን]] ንጉስ [[ሃሙራቢ]] ደግሞ በሱባር ላይ እንዳሸነፉት ይታመናል።
 
በአዲሱ የባቢሎን መንግሥት ዘመን በ[[ናቦፖላሣር]]፣ በ[[2 ናቡከደነጾር]]ና በ[[ናቡናኢድ]] ዘመናት 'ሱባርቱ' ለ[[አሦር]] በጠቅላላ ዘይቤ ነበር። እንኳን በ[[ፋርስ]] ንጉስ በ[[ካምቦሥሥ]] ዘመን 'ሱባርቱ' የሚለው ስም ይጠቀም ነበር።