ከ«አቤ ጉበኛ» ለውጦች መካከል ያለው ልዩነት
Content deleted Content added
No edit summary |
No edit summary |
||
መስመር፡ 1፦
[[Image:
'''አቤ ጉበኛ''' ([[1925]] [[ይስማላ]] [[ጎጃም]] ተወልደው - [[1972]] [[አዲስ አበባ]] አርፈው) የ[[አማርኛ]] ጸሐፊና ጋዜጠኛ ነበሩ። ለ12 አመት የተማሩት በ[[ቅብት ቤተክርስቲያን]] ትምህርት ቤቶች ሲሆን፣ ለ[[ማስታወቂያ ሚኒስቴር]]ና [[ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር]] 6 አመት ሠርተው አንዳንድ ልብ ወለድ ለቴያትርም ሆነ ለ[[ራዲዮን]] ይጽፉ ነበር። በ[[1967 እ.ኤ.አ.]] በ[[አዮዋ]] ክፍላገር [[አሜሪካ]] ወደ International Writing Fellowship Program ሄዱ። መንግሥት ግን ሥራዎቻቸውን በከለከሉ ግዜ ለ3 አመት በአገራቸው በግዞት ይኖሩ ነበር። አቤ ጉበኛ ያረፉ በ1972 በቡና ቤት ሁከት ነበረ።
|